June 4, 2023

በውጭ ሀገር የገንዘብ ምንዛሬ አገልግሎት የተጠረጠሩ ሱቆች ታሸጉ!

የኢትዮጵያ መንግስት አሁን በአገልግሎት ላይ የሚገኙትን የብር የገንዘብ አይነቶች እንዲሚቀይር በትላንትናው ዕለት ማስታወቁን ተከትሎ የ“ጥቁር ገበያ”ውን ለመቆጣጠር እርምጃ መውሰድ ተጀመረ። በአዲስ አበባ ከባንክ ውጭ የሚደረጉ...

ኢትዮጵያ ነባሮቹን የ10፣ የ50 እና የ100 ብር ልትቀይር ነው

ኢትዮጵያ ነባሮቹን የ10፣ የ50 እና የ100 ብር የገንዘብ ዓይነቶች ሙሉ ለሙሉ በመተካት ለግብይት የሚሆን አዲስ የገንዘብ ዓይነት መጠቀም እንደምትጀምር በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል። ይህም አዲሱን...

“የቀጣይ ዓመት ውጤታችን የሚወሰነው ለመለወጥ በተዘጋጀነው መጠን ነው” ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶክተር ዐቢይ

“የቀጣይ ዓመት ውጤታችን የሚወሰነው ለመለወጥ በተዘጋጀነው መጠን ነው” ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶክተር ዐቢይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የአዲስ ዓመት የመልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ...

መልካም አዲስ አመት።

የሰላም፣ የፍቅርና የአንድነት አመት ይሁንልን።

በለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ 950 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

በለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 24,544 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 950 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 57,466 ደርሷል። በሌላ...

በቦሌ ኤርፖርት ሰባት ስናይፐር ወደ አገር ውስጥ በህገ ወጥ መንገድ ሊገባ ሲል መያዙ ተሰማ።

ስናይፐሩ የተያዘው በተበታተነ መልኩ በቦርሳዎች ከሌሎች እቃዎች ጋር ተጠቅልለው እንደነበር ተገልጿል። በቀን 25/12/12 በቦሌ ኤርፖርት አለማቀፍ በረራ መግቢያ በኩል ከሳዑዲ አረብያ የመጣ አንድ ግለሰብ ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ...

በለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 18,724 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 1,533 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

በለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 18,724 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 1,533 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 45,221 ደርሷል። ...

ኢትዮ ቴሌኮም ፥ ቅናሽ

ይህን አፕ ጭነው በቅናሽ ይጠቀሙ። ካርድ በካሜራ ይሙሉ። በቅናሽ ኢንተርኔት፣ ስልክ እና አጭር መልክት ይጠቀሙ። ይህን አፕ በመጫን ገንዘብወን እና ጊዜወን ሴቭ ያድርጉ።

በእነ አቶ እስክንድር ነጋ ላይ ዓቃቤ ሕግ ክስ መሥርቶ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ተሰጠ

የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በእነ አቶ እስክንድር ነጋ ላይ የቆጠራቸውን የቀዳሚ ምርመራ ምስክሮች በማጠናቀቁ በ15 ቀናት ውስጥ ክስ እንዲመሠርት ያቀረበውን ጥያቄ የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ወንጀል ችሎት ትናንት ነሐሴ 12 ቀን 2012 ዓ.ም. ፈቅዷል፡፡

በለፉት 24 ሰዓታት የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 1038 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

በለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 17,323 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 1038 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል።

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን 1,086 ሰዎች በኮቪድ-19 ተያዙ

ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 14,688 የላብራቶሪ ምርመራ 1,086 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ16 ሰዎች ህይወት አልፏል።

ሩሲያ የኮቪድ-19 ክትባትን በ2 ሳምንት ጊዜ ውስጥ ማምረት እንደትምጀር አስታወቀች

የመጀመሪያው ዙር የክትባቱ ምርትም በሁለት ሳምንት ውስጥ እንደሚጀምርም የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር ትናንት በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።

የመከላከያ ሚኒስትሩ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አባልነታቸው መነሳታቸው ታወቀ

የኦሮሚያ ክልልን በመወከል የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባል የነበሩት የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማ መገርሳ ከአባልነታቸው መነሳታቸው ተጠቆመ። ሰሞኑን ደግሞ ከኦሮሚያ የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነታቸው መታገዳቸው ተሰምቷል።

"የሁለት ዓመት የለውጥ ጉዞ ሀገርን ከብተና፣ ሕዝብን ከእርስ በርስ ዕልቂት ያዳነ ነው'' ኢ/ር ታከለ ኡማ

ኢ/ር ታከለ ኡማ ጋር ያለፉት ሁለት ዓመት የለውጥ ሂደትና በቅርቡ የኦሮሚያ ብልፅግና ያደረገውን የግምገማ ኮንፈረንስም በተመለከተ ከ” EBC” ጋር ቆይታ አድርገዋል።

በደቡብ ኮሪያ በደረሰ ከባድ ዝናብና የመሬት መንሸራተት አደጋ 13 ሰዎች ሲሞቱ ተጨማሪ 13 ሰዎች ደግሞ የት እንደደረሱ አልታወቀም።

አልጀዚራ እንደዘገበው በዋና ከተማዋ ሲኦልና በዙሪያዋ ያሉ አውራጃዎች የሚገኙ ከ1 ሺ በላይ ሰዎች ከመኖሪያቸው ተፈናቅለዋል።

ተጨማሪ 707 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው፤ የ28 ሰዎች ሕይወትም አልፏል

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 7 ሺህ 607 የላብራቶሪ ምርመራ ተጨማሪ 707 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸውና የ 28 ሰዎች ህይወት ማለፉን የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትረት ዶ/ር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 469 ሰዎች በኮቪድ-19 ተያዙ

ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 7,358 የላብራቶሪ ምርመራ 469 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ10 ሰዎች ህይወት አልፏል።

ባለፉት 24 ሰዓታት 915 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ11 ሰዎች ህይወት አልፏል

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ8 ሺህ 957 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርምራ ተደርጎ 915 ሰዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።

LOAD MORE

Follow Us on

መልካም አዲስ አመት።

የሰላም፣ የፍቅርና የአንድነት አመት ይሁንልን።

September 11, 2020

ኢትዮ ቴሌኮም ፥ ቅናሽ

ይህን አፕ ጭነው በቅናሽ ይጠቀሙ። ካርድ በካሜራ ይሙሉ። በቅናሽ ኢንተርኔት፣ ስልክ እና አጭር መልክት ይጠቀሙ። ይህን አፕ በመጫን ገንዘብወን እና ጊዜወን ሴቭ ያድርጉ።

September 11, 2020

ቢያንስ በ53 ሺህ ይህ ተህዋስ የተገጠመላቸው የቴክኖ ስልኮች ኢትዮጵያ፣ ካሜሩን፣ ግብፅ፣ ጋና እና ደቡብ አፍሪካ ውስጥ መሸጣቸው ተነግሯል።

የኮምፒውተር ተህዋስ [ማልዌር] የተገጠመላቸው በሺዎች የሚቆጠሩ የቻይና ስሪት የሆኑ ስልኮች አፍሪካ ውስጥ መቸብቸባቸው ተሰምቷል። አፕስትሪም የተሰኘ አንድ ተቋም ነው ይህን ይፋ ያደረገው። ቢያንስ በ53 ሺህ ይህ ተህዋስ...

August 26, 2020

ቲክቶክ የትራምፕ እገዳ ላይ ህጋዊ እርምጃ ሊወስድ ነው

ቲክቶክ የዶናልድ ትራምፕ እገዳ ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ፡፡

August 26, 2020

በሜዲትራኒያን ባሕር በደረሰ የጀልባ አደጋ ሕፃናትን ጨምሮ የ45 ሰዎች ህይወት አለፈ

በያዝነው ሳምንት ውስጥ በሊቢያ ዳርቻ በተከሰተው የጀልባ አደጋ አምስት ሕፃናትን ጨምሮ ቢያንስ የ45 ሰዎች ህይወት ማለፉን ተመድ አስታወቀ።

August 20, 2020

በንፁህ ውኃ አቅርቦት እጥረት መቸገራቸውን የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ

በአካባቢያቸው ባጋጠማቸው የንፁህ መጠጥ ውኃ አቅርቦት እጥረት መቸገራቸውን አስተያየታቸውን ለኢዜአ የሰጡ የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች ገለጹ። የከተማ አስተዳደሩ በበኩሉ ችግሩን ለማቃለል በ361 ሚሊዮን ብር በጀት ሥራ መጀመሩን አስታውቋል።

August 20, 2020

የሕገ መንግሥቱን ክፍተት በሕገ መንግሥት ትርጉም የመመለስ ጅማሮ የገጠመው ተቃርኖ

ሕገ መንግሥቱ ባስቀመጠው የአምስት ዓመት የጊዜ ማዕቀፍ ውስጥ ምርጫ ማከናወን የማይቻልበት ከአቅም በላይ ሁኔታ ቢከሰትና በሥልጣን ላይ ያሉት የመንግሥት አካላት ሕጋዊ የሥራ ዘመን ቢጠናቀቅ፣ አገር የማስተዳደር ኃላፊነት የማን ሊሆን እንደሚችል ሕገ መንግሥቱ ያስቀመጠው ምንም ዓይነት ድንጋጌ አለመኖሩ የፖለቲካ ፓርቲዎችን፣ ልሂቃንንና መላውን የፖለቲካ ማኅበረሰብ ትኩረት ስቦ በስፋት እያነጋገረ ይገኛል።

May 11, 2020

የኮቪድ 19 ፖለቲካ ሽንቁር ውስጥ ያስገባቸው የዓለም ጤና ድርጅትና ዋና ዳይሬክተር

በቻይና ሁቤ ግዛት ለመጀመርያ ጊዜ የተገኘው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ (ኮቪድ 19) የበርካታ ዜጎችን ሕይወት የነጠቀ፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ያጠቃ፣ የዓለምን ኢኮኖሚ ያናጋና መንግሥታትን የፈተነ የወቅቱ ክስተት ነው፡፡

May 11, 2020

አርሰናል የኤፍ ኤ ካፕ ዋንጫን ለ14ኛ ጊዜ አሸነፈ

የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ትናንት ምሽት በተካሄደው የኤፍ ኤ ካፕ የፍፃሜ ጨዋታ ቼልሲን ሁለት ለአንድ በማሸነፍ የዋንጫ ባለቤት ሄኗል፡፡

August 2, 2020

የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፀረ-አበረታች ቅመሞች ጽህፈት ቤት የስፖርት አበረታች ቅመሞችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ ።

August 2, 2020

በውጭ ሀገር የገንዘብ ምንዛሬ አገልግሎት የተጠረጠሩ ሱቆች ታሸጉ!

የኢትዮጵያ መንግስት አሁን በአገልግሎት ላይ የሚገኙትን የብር የገንዘብ አይነቶች እንዲሚቀይር በትላንትናው ዕለት ማስታወቁን ተከትሎ የ“ጥቁር ገበያ”ውን ለመቆጣጠር እርምጃ መውሰድ ተጀመረ። በአዲስ አበባ ከባንክ ውጭ የሚደረጉ...

September 15, 2020

ኢትዮጵያ ነባሮቹን የ10፣ የ50 እና የ100 ብር ልትቀይር ነው

ኢትዮጵያ ነባሮቹን የ10፣ የ50 እና የ100 ብር የገንዘብ ዓይነቶች ሙሉ ለሙሉ በመተካት ለግብይት የሚሆን አዲስ የገንዘብ ዓይነት መጠቀም እንደምትጀምር በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል። ይህም አዲሱን...

September 15, 2020

ትራምፕ አጭበርባሪ፣ ሞላጫ፣ ውሸታም ዘረኛ፣ አታላይ፣ እና ሴት አሳዳጅ ነው" የፕሬዝዳንቱ የቀድሞ ጠበቃ

የዶናልድ ትራምፕ የቀድሞ የግል ጠበቃ ማይክል ኮሐን አዲስ መጽሐፍ አሳትሟል፡፡ ዲስሎያል ይሰኛል፡፡ ጠበቃው ከምርጫ ቅስቀሳ ጋር በተያያዘ ዋሽተኸል፣ ያልተገባ ክፍያ ፈጽመኸል በሚል ነበር ዘብጥያ የወረደው፡፡

September 8, 2020

ኢዜማ ሊሰጠው የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ ለሁለተኛ ጊዜ ተከለከለ፡፡

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ ኢዜማ በአዲስ አበባ እየተደረገ ነው ያለውን የመሬት ወረራና ህገ-ወጥ የጋራ መኖሪያ ቤቶች እደላ በተመለከተ ሊሰጠው የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ ለሁለተኛ ጊዜ ተከለከለ፡፡

September 8, 2020

“የቀጣይ ዓመት ውጤታችን የሚወሰነው ለመለወጥ በተዘጋጀነው መጠን ነው” ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶክተር ዐቢይ

“የቀጣይ ዓመት ውጤታችን የሚወሰነው ለመለወጥ በተዘጋጀነው መጠን ነው” ጠቅላይ ሚኒሰትር ዶክተር ዐቢይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የአዲስ ዓመት የመልካም ምኞታቸውን አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ...

September 11, 2020

ብፁዕ አቡኑ መርቆሪዎስ ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ ላስገኟቸው ስኬቶች ምስጋና አቀረቡ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ አቡኑ መርቆሪዎስ ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ አህመድ ላስገኟቸው ስኬቶች ምስጋና አቀረቡ፡፡ ፓትርያርኩ ዛሬ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በመገኘት መጪውን አዲስ...

September 11, 2020

በኢትዮጵያ ከ1 ሺህ 300 በላይ የጤና ባለሙያዎች ኮሮናቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ ከ1 ሺህ 300 በላይ የጤና ባለሙያዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ በነገው ዕለት የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የሕሙማን ደህንነት ቀን...

September 16, 2020

በኢትዮጵያ 700 ተጨማሪ ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው፤ 655 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 10 ሺህ 24 የላቦራቶሪ ምርመራ 700 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

September 16, 2020