March 20, 2023

በዩናይትድ ስቴትስ እስካሁን 100 ትውልደ - ኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ ሕይወታቸው ማለፉን አምባሳደር ፍፁም አረጋ ተናገሩ

April 17, 8:25 am | @VOA Amharic


በአሜሪካ የሚገኙ ብዙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ - ኢትዮጵያ በሆስፒታል፣ በአረጋዊያን መንከባከቢያ እና በማይዘጉ አገልግሎት መስጫ ቦታዎች ስለሚሠሩ በቀጥታ ተጎጂ መሆናቸውን ገልፀው፤ እስካሁን በጣም በተቀናጀ ሁኔታ ይፋዊ ቁጥር ባይገኝም ከእድር፣ ከኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አገልግሎት እና ከመሳሰሉት ቦታዎች በተሰባሰበ መረጃ መሰረት 100 ትውልደ - ኢትዮጵያ በኮሮናቫይረስ ሕይወታቸው ማለፉን ተናግረዋል።